ሆሣዕና
ከውክፔዲያ
| ሆሣዕና | |
| ከፍታ | 2,177 ሜ. |
| አገር | ኢትዮጵያ |
| የሕዝብ ቁጥር | 57,439 |
ሆሳዕና በኢትዮጵያ የደቡብ ብሄር ብሄረስቦችና ሕዝቦች ክልል በጉራጌ ዞን በሊሞ ወረዳ የሚገኝ ከተማ ነው። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ57,439 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 28,163 ወንዶችና 29,276 ሴቶች ይገኙበታል።[1]
በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ65,317 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ7°34′ ሰሜን ኬክሮስ እና 37°52′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው።[2]
ምንጮች [ለማስተካከል]
- ^ ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf
- ^ Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia
| ጅምር! (ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) |
|
||||||||||||||||||||||||||||||||||||||
