ሆሣዕና

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ሆሣዕና
ከፍታ 2,177 ሜ.
አገር ኢትዮጵያ
የሕዝብ ቁጥር 57,439
ሆሣዕና is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
ሆሣዕና
ሆሣዕና፣ ኢትዮጵያ

ኬክሮስና ኬንትሮስ
7°34′ ሰሜን ኬክሮስ እና 37°52′ ምሥራቅ ኬንትሮስ


ሆሳዕናኢትዮጵያደቡብ ብሄር ብሄረስቦችና ሕዝቦች ክልል በጉራጌ ዞንሊሞ ወረዳ የሚገኝ ከተማ ነው። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ57,439 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 28,163 ወንዶችና 29,276 ሴቶች ይገኙበታል።[1]

በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ65,317 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ7°34′ ሰሜን ኬክሮስ እና 37°52′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው።[2]


ምንጮች [ለማስተካከል]

  1. ^ ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf
  2. ^ Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia