መሐመድ አሚን

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ስዕል:MohammedAmin.jpg
መሐመድ አሚን

መሐመድ አሚን( ነሐሴ ፳፫ ቀን ፲፱፻፴፭ ዓ/ም – ኅዳር ፲፬ ቀን ፲፱፻፹፱ ዓ/ም) ኬንያዊ ጋዜጠኛ ሲሆን በ77ቱ የኢትዮጵያ ረሐብ ጊዜ ታዋቂ ፎቶግራፎች እና ቪዲዮ ምስሎች በመቅዳት ይታወቃል። ከዚህ በተጨማሪ ሁለቱ አምባ-ገነኖች፤ የኡጋንዳው መሪ ኢዲ አሚንና የኢትዮጵያውን መሪ መንግስቱ ኃይለ ማርያምን አወዳደቅ በካሜራው በመዘገብ ይታወቃል። በ፲፱፻፹፫ ዓ/ም ላይ አዲስ አበባ ውስጥ በነበረ ወቅት በተነሳ የመሳሪያ ማከማቻ ፍንዳታግራ እጁን አጣ። [1] ። አሚን ኅዳር ፲፬ ቀን ፲፱፻፹፱ ዓ/ም በጠላፊዎች ጫና ቆሞሮስ ደሴት አካባቢ በተከሰከሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ 961 ሲጓዙ ከሞቱት አንዱ ሰው እርሱ ነበር።


[ለማስተካከል] ማጣቀሻ

[ለማስተካከል] የውጭ ማያያዛዎች

የኔ መሣርያዎች

Variants
Actions
የማውጫ ቁልፎች
ጠቃሚ መሣሪያዎች
በሌሎች ቋንቋዎች