መተማ

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
መተማ
ሌላ ስም መተማ ዮሐንስ
አገር ኢትዮጵያ
መተማ is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
መተማ
መተማ (ኢትዮጵያ

)

ኬክሮስና ኬንትሮስ
12°58′ ሰሜን ኬክሮስ እና 36°12′ ምሥራቅ ኬንትሮስ


መተማ (ወይም መተማ ዮሐንስ) በሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያሱዳን ጠረፍ ላይ ያለች መንደር ናት። በአማራ ክልል ስሜን ጎንደር ዞን12°58′ ሰሜን ኬክሮስ እና 36°12′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ትቀመጣለች። በ1997 የሕዝብ ቁጥር 5581 ነበረ። ከጠረፉ ፊት ለፊት በሱዳን ውስጥ ጋላባት የተባለች ሱዳናዊ ከተማ አለች።

የኔ መሣርያዎች

Variants
Actions
የማውጫ ቁልፎች
ጠቃሚ መሣሪያዎች
በሌሎች ቋንቋዎች