መተሬ

ከውክፔዲያ
?መተሬ

ሳይንሳዊ ደረጃ መስጫ
ስፍን: Plantae
(unranked) Eudicots
(unranked) Core eudicots
ክፍለመደብ: Caryophyllales
አስተኔ: Molluginaceae
ወገን: Glinus
ዝርያ: G. lotoides
ክሌስም ስያሜ
''Glinus lotoides''
L.

መተሬ (ሮማይስጥGlinus lotoides) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። የኮሶ መድኃኒት ነው።

የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

አስተዳደግ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

በኢትዮጵያ፣ በተለይ በቆላ ወንዝ ደለሎች ለምሳሌ በዋቤ ሸበሌ ወንዝ ባለው ከላፎ ደለል ይገኛል።

የተክሉ ጥቅም[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

የኮሶ ትል ለማስወጣት በሰፊ ይጠቀማል፣ በገበያም ይሸጣል።[1]

ደብረ ሊባኖስ ዙሪያ በተደረገ ጥናት መሠረት፣ ትሉን ለማስወጣት፣ ቅጠሉ ወይስ ዘሩ ተደቅቆ በውሃ ይጠጣል። ይህም ከብሳና ልጥ ጋር ሊጠጣ ይችላል። ዘሮቹም ደግሞ ከኑግ ዘር ጋር በለጥፍ ይበላል።[2][3]


  1. ^ አማረ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE Archived ጁላይ 31, 2017 at the Wayback Machine March 1976 እ.ኤ.አ.
  2. ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም
  3. ^ የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ