መና (ዕብራይስጥ፦ מָן «ምንድን ነው») በኦሪት ዘጸአት 16 ዘንድ ዕብራውያን ከግብጽ አምልጠው በሲና በረሃ ለ40 ዓመታት በተጓዙበት ወቅት እግዚአብሔር የፈቀዳቸው ምግብ ነው።