መንግሥተ ኢትዮጵያ
ከውክፔዲያ
|
መንግሥተ ኢትዮጵያ |
||||||
|---|---|---|---|---|---|---|
|
||||||
|
||||||
|
ኢትዮጵያ በ፲፰ኛው ክፍለ ዘመን
|
||||||
| ዋና ከተማ | አዲስ አበባ |
|||||
| ብሔራዊ ቋንቋዎች | አማርኛ | |||||
| መንግሥት ነገሥታት
|
የዓፄ መንግሥት ዓፄ ተክለ ሃይማኖት (የመጀመሪያው) ቀዳማዊ ዓፄ ኃይለ ሥላሴ (የመጨረሻው) |
|||||
| ዋና ቀናት 1137 እ.ኤ.አ. 1270 እ.ኤ.አ. 1936 እ.ኤ.አ. 1974 እ.ኤ.አ. መጋቢት ፫ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓ.ም. |
የዛጔ ሥርወ-መንግሥት መነሻ የሰለሞናዊው ሥርወ-መንግሥት መነሻ የጣሊያን ወረራ መፈንቅለ መንግሥት ውድቀት |
|||||
መንግሥተ ኢትዮጵያ ወይም አቢሲኒያ በዛሬዎቹ ኢትዮጵያና ኤርትራ የሚገኝ መንግሥት ነበር። በትልቅነቱ ጊዜ ሰሜን ሶማሊያ፣ ጅቡቲ፣ ደቡብ ግብፅ፣ ምሥራቃዊ ሱዳን፣ የመንና ምዕራባዊ ሳውዲ አረቢያን ያጠቃልል ነበር።