መንግስቱ ኃይለ ማርያም
ከWikipedia
ስዕል:Http://www.afrikaonline.cz/OLD/zpravy/zpravy-l01/obraz-l01/mengistu.jpg
ኮሎኔል መንግስቱ ኃይለ ማርያም ከ1966 እስከ 1983 ዓ.ም. (1974 እስከ 1991 እ.ኤ.አ.) ለ17 ዓመታት የኢትዮጵያ መሪ ነበሩ። ወደ ስልጣን የወጡት በደርግ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግስት ንጉሠ ነገሥቱን ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴን በመገልበጥ ነበረ። አሁን በአቶ መለስ ዜናዊ ተገልብጠው በስደት ዚምባብዌ ሀራሬ ውስጥ ይገኛሉ።

