ሚያዝያ ፰
ከውክፔዲያ
ሚያዝያ ፰፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፲፰ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፲፫ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፵፰ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፵፯ ቀናት ይቀራሉ።
ማውጫ |
[ለማስተካከል] ታሪካዊ ማስታወሻዎች
- ፲፱፻፵፫ ዓ/ም - አንድ ሺ አንድ መቶ ሃምሣ ሦስት (፩ሺ ፻፶፫) መኮንኖችና ወታደሮች ያካተተው የመጀመሪያው የኢትዮጵያ የሻለቃ ጦር በተ.መ.ድ. ሥር ተሰማርቶ በኮሪያጦርነት ለመሳተፍ በዚህ ዕለት ከጂቡቲወደብ ተሣፈረ።
[ለማስተካከል] ልደት
[ለማስተካከል] ዕለተ ሞት
- ፲፰፻፶፯ ዓ/ም ፲፮ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት አብርሀም ሊንከን በነፍሰ ገዳይ ጥይት በተመቱ በማግሥቱ አረፉ።
[ለማስተካከል] ዋቢ ምንጮች
| የኢትዮጵያ ወራት | |
|---|---|
| መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ | |
| ጅምር! (ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) |