ምዕ/ጎጃም ዞን

ከውክፔዲያ

ሜጫ ወረዳ የመስኖ ተጠቃሚ ከሆኑ የም/ጎጃም ወረዳዎች የመጀመሪያዋ ስትሆን ዋና ከተመዋም መራዊ ነች። በወረዳዋ ፩ የመንግስትና በርካታ የግል ኮሌጆች ይገኛሉ። በመሪዊ ከተማ ፩ ደረጃውን የጠበቀ ሆስፒታል እተገነባ ነዉ ግምባታው ሲጠናቀቅ 43ት ቀሌዎችን ተጠቃሚ ያደርጋል። መራዊ ለኑሮ ተስማሚና ለኢንቨስትመንት አመች ናት። በከተመዋ ፩ የወረቀት ፋብሪካ እየተገነባ ይገኛል። ለልማትም ቢሆን ተስማሚ ናት፤ ምክንያቱም የቆጋ መስኖ በዉስጧ ስለሚገኝ ነው። መራዊ ከባህር ዳር 35ኪ.ሜ ርቃት ገኛለች።