ምጊሞ በሞስኮ ውስጥ የሚገኝ መንግስታዊ የአለም አቀፍ ግንኙነት ዩኒቨርሲቲ ነዉ። ይህ ዩኒቨርሲቲ የሚያዘጋጀዉ በ54 ቋንቋዎች ዲፕሎማቶች ነዉ። በነዚህ ቋንቋዎች መካከል አማርኛ ይማራል። እንደተለመደው በየቋንቋ ቡድን ስድስት ሰዎች ይማራሉ።