ሰባስቲያን ፈርናንዴዝ

ከውክፔዲያ

ሰባስቲያን ፈርናንዴዝ

{{{የሥዕል_መግለጫ}}}
{{{የሥዕል_መግለጫ}}}
ሙሉ ስም ሰባስቲያን ብሩኖ ፈርናንዴዝ ሚግሊየሪና
የትውልድ ቀን ግንቦት ፲፭ ቀን ፲፱፻፸፯ ዓ.ም.
የትውልድ ቦታ ሞንቴቪድዮኡራጓይ
ቁመት 166 ሳ.ሜ.
የጨዋታ ቦታ አጥቂ
ፕሮፌሽናል ክለቦች
ዓመታት ክለብ ጨዋታ ጎሎች
2004–2006 እ.ኤ.አ. ሚራማር ሚሲዮኔስ 75 (21)
2007–2008 እ.ኤ.አ. ዲፌንሶር ስፖርቲንግ 32 (15)
2008–2010 እ.ኤ.አ. ባንፊልድ 61 (12)
2010–2013 እ.ኤ.አ. ማላጋ 80 (12)
2013–2014 እ.ኤ.አ. ራዮ ቫዬካኖ 7 (1)
ብሔራዊ ቡድን
ከ2006 እ.ኤ.አ. ኡራጓይ 14 (2)
የክለብ ጨዋታዎችና ጎሎች ለአገር ውስጥ ሊግ ብቻ የሚቆጠሩ ሲሆን እስከ ሰኔ ፳ ቀን ፳፻፭ ዓ.ም. ድረስ ትክክል ናቸው።
የብሔራዊ ቡድን ጨዋታዎችና ጎሎች እስከ ኅዳር ፯ ቀን ፳፻፭ ዓ.ም. ድረስ ትክክል ናቸው።


ሰባስቲያን ብሩኖ ፈርናንዴዝ ሚግሊየሪና (Sebastián Bruno Fernández Miglierina, ግንቦት ፲፭ ቀን ፲፱፻፸፯ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለራዮ ቫዬካኖ ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው።

በ"Wikimedia Commons"
(የጋራ ፎቶዎች ምንጭ)
ስለ ሰባስቲያን ፈርናንዴዝ የሚገኛኙ
ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።