ሰኔ

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
የሰኔ ቀኖች
1 2 3 4 5 6 7
8 9 10 11 12 13 14
15 16 17 18 19 20 21
22 23 24 25 26 27 28
29 30

ሰኔ የወር ስም ሆኖ በግንቦት እና በሐምሌ ወራት መኻል የሚገኝ ከአስራ ሦስቱ ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር ውስጥ አሥረኛው የወር ስም ነው። «ሰኔ» ከግዕዙ «ሠነየ» ከሚለው ቃል የተባዛ ሲሆን አስጊያጭ፥አሳማሪ ማለት ነው።[1] የሰኔ ወር የክረምት የመጀመሪያው ወር ሲሆን ከግንቦት ደረቃማነት በኋላ በዝናም ርጥበት መሬቷ በአረንጓዴ የምታምርበት ወቅት ነው።


[ለማስተካከል] በሰኔ ወር ነጻነታቸውን የተቀዳጁ የአፍሪቃ አገሮች

በሰኔ ወር በጠቅላላው አሥራ ሁለት የቅኝ ግዛት አገሮች ነጻነታቸውን አግኝተዋል። ከነዚህም አምሥቱ በፈረንሳይ፤ ሦሥቱ በብሪታንያ፤ ሦሥቱ በቤልጂግ እና አንድ በኢጣልያ አስተዳደር ሥር ነበሩ።



የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ

[ለማስተካከል] ዋቢ ምንጮች

  1. ^ [http:// http://gzamargna.net/html/gs.html]
የኔ መሣርያዎች

Variants
Actions
የማውጫ ቁልፎች
ጠቃሚ መሣሪያዎች
በሌሎች ቋንቋዎች