ሰኔ
ከውክፔዲያ
| የሰኔ ቀኖች | ||||||
| 1 | 2 | 3 | 4 | 5 | 6 | 7 |
| 8 | 9 | 10 | 11 | 12 | 13 | 14 |
| 15 | 16 | 17 | 18 | 19 | 20 | 21 |
| 22 | 23 | 24 | 25 | 26 | 27 | 28 |
| 29 | 30 | |||||
ሰኔ የወር ስም ሆኖ በግንቦት እና በሐምሌ ወራት መኻል የሚገኝ ከአስራ ሦስቱ ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር ውስጥ አሥረኛው የወር ስም ነው። «ሰኔ» ከግዕዙ «ሠነየ» ከሚለው ቃል የተባዛ ሲሆን አስጊያጭ፥አሳማሪ ማለት ነው።[1] የሰኔ ወር የክረምት የመጀመሪያው ወር ሲሆን ከግንቦት ደረቃማነት በኋላ በዝናም ርጥበት መሬቷ በአረንጓዴ የምታምርበት ወቅት ነው።
[ለማስተካከል] በሰኔ ወር ነጻነታቸውን የተቀዳጁ የአፍሪቃ አገሮች
በሰኔ ወር በጠቅላላው አሥራ ሁለት የቅኝ ግዛት አገሮች ነጻነታቸውን አግኝተዋል። ከነዚህም አምሥቱ በፈረንሳይ፤ ሦሥቱ በብሪታንያ፤ ሦሥቱ በቤልጂግ እና አንድ በኢጣልያ አስተዳደር ሥር ነበሩ።
- ሰኔ ፳፱ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓ/ም የቆሞሮስ ደሴቶች ከፈረንሳይ
| የኢትዮጵያ ወራት | |
|---|---|
| መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ | |
[ለማስተካከል] ዋቢ ምንጮች
- (እንግሊዝኛ) http://ethiopic.org/Calendars/ The Ethiopic Calendar
- ^ [http:// http://gzamargna.net/html/gs.html]
| ጅምር! (ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) |