ሲዳማ

ከውክፔዲያ

ሲዳማ

ሲዳማ የኢትዮጵያ ብሔር ነው። ሲዳማ


ሲዳማ በኢትዮጵያ ከሚገኙ ብሄሮች አንዱ ሲሆን በህገመንግሥቱ ከተቀመጠው የብሄር ብሄረሰቦች መብት አንፃር በእጅጉ የተጠቀመ ብሔር ነው፡፡ጠቀሜታው ባለፉት 29 ዓመታት ደቡብ ክልል ከመሩ 6 አስተዳዳሪዎች አምስቱ ሲዳማ መሆናቸው ነው አባተ ኪሾ፤ ሽፈራው ሽጉጤ ፤ ደሴ ደልኬ ፤እና ሚሊዮን ማቴዎስ መጥቀስ ይቻላል፡፡ ሲዳማ በህዝብ ቁጥር 10 ሚሊዮን ሲሆን በዞን ደረጃ እንዲተዳደር የህወሓት ማፊያዎች የሀገሪቱ ሁለት ታላላቅ የአማራ እና የኦሮሞ ህዝቦችን ለመጨቆን ህወሓት ካለው የትግራይ 1.8 ሚ ህዝብ(በሗላ የዓማራውን መሬትና ህዝብ ከዘረፉ በሗላ 4ሚ ሞልተናል ብለዋል) . . ከደቡብ "ጥቃቅንና አነስተኛ" ብሐረሰቦች ጋር ሲዳማን በመጨመር "አሻንጉሊት" የሆነ ደኢህዴን የሚባል ድርጅት(የፖለቲካ ፓርቲ ያልሆነ ) ለህወሀት መጠቀሚያ ተራ የሆዳም ስብስብ በመመስረት አማራና ኦሮሞዎችን ለማፈን የግድ ሲዳማን ማፈን ምርጫ በመሆኑ ነበር፡፡


አሁን ደግሞ ክብር ለብልጽግና ፖርት ሆኖ የ130 ዓመት ጥያቄ ተመልሶ ስዳማ የኢትዮጵያ 10ኛዉ ክልል ሆኗል።