ቀዳማዊ፡ኃይለ፡ሥላሴ

ከWikipedia

ዘልለው ለመሐድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ቀዳማዊ ዓፄ ኃይለ ሥላሴ፤ ንጉሠ ነገሥት ፲፱፻፳፫ - ፲፱፻፷፮
ቀዳማዊ ዓፄ ኃይለ ሥላሴ፤ ንጉሠ ነገሥት ፲፱፻፳፫ - ፲፱፻፷፮

ግርማዊ፡ ቀዳማዊ፡ ዓፄ፡ ኃይለ፡ ሥላሴ፡ ንጉሠ፡ ነገሥት፡ ዘኢትዮጵያተፈሪ መኰንን ስመ-መንግሥት ነበር። ሞዓ፡ አንበሣ፡ ዘእምነገደ፡ ይሁዳ፡ ሥዩመ፡ እግዚአብሔር፣ የሚለው የሰሎሞናዊው ሥረወ-መንግሥት ነገሥታት መጠሪያም በንጉሠ-ነገሥቱ አርማ እና ሌሎች ኦፊሴላዊ ጽሑፎች ላይ ከመደበኛው ማዕረግ ጋር ይጠቀስ ነበር።

ተፈሪ መኰንን ሐምሌ 16 ቀን 1884 ዓ.ም. ከአባታቸው ከልዑል ራስ መኰንን እና ከእናታቸው ከወይዘሮ የሺ እመቤት ኤጀርሳ ጎሮ በተባለ የገጠር ቀበሌ ሐረርጌ ውስጥ ተወለዱ። በ1899ሲዳሞ አውራጃ አገረ ገዥ ሆኑ። በ1903 ዓ.ም. የሀረርጌ አገረ ገዥ ሆኑ።

[ለማስተካከል] ጥቅስ

<< አንዳንድ ሰዎች የሕይወቴን ታሪክ ጽፈው ባለማወቅ ወይም በመሳሳት ወይም በመቀኝነት ዕውነትን አስመስለው ለሌሎች እንዲመስል ቢሞክሩም የዕውነተኛውን ነገር ከሥፍራው ሊያናውጡት አይችሉም። >>
-- ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ (መቅደም)
የኔ መሣርያዎች