ቤተ መርቆሬዎስ

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
Pix.gif የዩ.ኔ.ስ.ኮ.
ዓለም አቀፍ ቅርስ
Flag of UNESCO.svg
ቤተ መርቆሬዎስ

ቤተ መርቆሪዮስ
ቤተ መርቆሬዎስ
አገር ኢትዮጵያ
ዓይነት ባሕላዊ
መመዘኛ c(i)(ii)(iii)
የውጭ ማጣቀሻ 18
አካባቢ** አፍሪካ
የቅርስነት ታሪክ
ቅርስ የሆነበት ጊዜ 1970  (2ኛ ጉባኤ)
ቤተ መርቆሬዎስ is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
ቤተ መርቆሬዎስ
ኢትዮጵያ ውስጥ ያለ
* በዩ.ኔ.ስ.ኮ ስሙ እንደሰፈረ።
** የዩ.ኔ.ስ.ኮ. ክልል ክፍፍል



ቤተ መርቆሬዎስ ቅዱስ ላሊበላ ካሳነጻቸው አስራ አንዱ አብያተ ክርስቲያናት አንዱ ነው። ቤት ከርስቲያኑ በቅዱስ መርቆሪዎስ ስም ከመሰየሙ በፊት የፍትህ አግልግሎት ይሰጥበት እንደንበር አሁን የተገኙ መረጃወች ይጠቁማሉ። ከነዚህ መረጃወች መካከል የእግር ብረቶች ቋሚ ምስክር ናቸው። ህንጻው ልበዙ ጊዜ ፈርሶ የነበር ሲሆን የአካባቢው ህዝብ በ1982 በአደረገው የገንዘብ ማሰባበሰብና መልሶ መገንባት ስራ፣ ታቦቱ እንደገና ወጥቶ ከነበረበት ቤተ አማኑኤል እንደገና ሊገባ ችሏል።

ላሊበላ አብያተ ክርስቲያናት.png

ቤተ መርቆሬዎስ
የኔ መሣርያዎች

Variants
Actions
የማውጫ ቁልፎች
ጠቃሚ መሣሪያዎች