ቤተ መድኃኔ ዓለም
ከውክፔዲያ
|
||||
|---|---|---|---|---|
| ቤተ መድኃኔ ዓለም | ||||
|
|
||||
| ቤተ መድኃኔ ዓለም
|
||||
| አገር | ኢትዮጵያ | |||
| ዓይነት | ባሕላዊ | |||
| መመዘኛ | c(i)(ii)(iii) | |||
| የውጭ ማጣቀሻ | 18 | |||
| አካባቢ** | አፍሪካ | |||
| የቅርስነት ታሪክ | ||||
| ቅርስ የሆነበት ጊዜ | 1970 (2ኛ ጉባኤ) | |||
| * በዩ.ኔ.ስ.ኮ ስሙ እንደሰፈረ። ** የዩ.ኔ.ስ.ኮ. ክልል ክፍፍል |
||||
ቤተ መድኃኔ ዓለም ላሊበላ በስፋቱ ኤትዮጵያ ውስጥ ካሉ ማናቸውም የአለት ፍልፍል አብያተ ክርስቲያናት ትልቁ ነው። ቤተ ክርስቲያኑን ደግፈው የሚገኙ የአለት ምሶሶወች ቁጥር 72ሲሆን ከነዚህ በውጭ በኩል 34 አምዶች ሲገኙ ሌሎቹ 38ቱ በውስጥ ይገኛሉ።
ቤተ መድኃኔ ዓለም
| ጅምር! (ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) |