ቤተ ገብርኤል ወሩፋኤል

ከውክፔዲያ
የዩኔስኮ ዓለም አቀፍ ቅርስ
ቤተ ገብርኤል ወሩፋኤል

የአክሱም ሐውልት
ቤተ ገብርኤል ወሩፋኤል
አገር ኢትዮጵያ
ዓይነት ባሕላዊ
መመዘኛ c(i)(ii)(iii)
የውጭ ማጣቀሻ 18
አካባቢ** አፍሪካ
የቅርስነት ታሪክ
ቅርስ የሆነበት ጊዜ 1970  (2ኛ ጉባኤ)
ቤተ ገብርኤል ወሩፋኤል is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
ቤተ ገብርኤል ወሩፋኤል
ኢትዮጵያ ውስጥ ያለ
* በዩ.ኔ.ስ.ኮ ስሙ እንደሰፈረ።
** የዩ.ኔ.ስ.ኮ. ክልል ክፍፍል


ቤተ ገብርኤል ወሩፋኤል ላሊበላ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው። የቤተክርስቲያኑ መግቢያ የሚጀመርው ከቤተልሐም የሰሎት ቤት ፊት ለፊት በምሥራቅ በኩል ነው። በሌላ ጎን ከቤተ አማኑኤል ቤተክርስቲያን በሚመጣ ተሻጋሪ ድልድይም መግባት ይቻላል። ድልድዮቹ ከዛፍ ግንዶች ርብርብ የተሰሩ ሲሆኑ ርዝመታቸው 10ሜትር ነው።[1]


  1. ^ https://whc.unesco.org/en/list/18