ብርቱካን ሚዴቅሳ
ከውክፔዲያ
ብርቱካን ሚዴቅሳ ፡ ታዋቂ የኢትዮጵያ ፖለቲከኛ ፡ ቅንጅት ለሰላምና ዴሞክራሲ ለተባለው ተቃዋሚ ድርጅት ምክትል ሊቀመንበር ናቸው። በአሁኑ ወቅት እንደገና በተቀሰቀሰ የፖለቲካ ቁርሾ የኢሃዲግ መንግስት መልሶ ወህኒ አሰገብቶአችዋል
| ጅምር! (ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) |