ቫስኮ ደጋማ

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ቫስኮ ደጋማ

ቫስኮ ደጋማ (1469 - 1524) ታዋቂ የጥንቱ ፖርቹጋል ተጓዥ ሲሆን የአፍሪካን ጠረፍ በማካለል ለመጀምሪያ ጊዜ ከአውሮፓ ወደ ህንድ በቀጥታ በመርከብ የተጓዘ፣ እንዲሁም ለተወሰነ ጊዜ የፖርቹጋል-ህንድ ተብሎ የሚታወቀን ክፍል በቭሶሪ መዕረግ ያስተዳደረ ግለሰብ ነው። ልጁም ክሪስታቮ ደጋማ ከኢትዮጵያውያን ጋር በመሆን፣ በተለይ ንግስት ሰብለ ወንጌል (የልብነ ድንግል ሚስት)፣ ግራኝ አህመድን በዋጋት ይታወቃል።

የኔ መሣርያዎች

Variants
Actions
የማውጫ ቁልፎች
ጠቃሚ መሣሪያዎች
በሌሎች ቋንቋዎች