ታምራት ላይኔ
ከውክፔዲያ
ታምራት ላይኔ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሰው ነበሩ። የኢሕአዴግ መንግሥት ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን ሲሠሩ ከቆዩ በኋላ በሙስና ተከስሰው የ18 ዓመት ጽኑ እስራት ተፈረደባቸው። ከ18ቱ ዓመት 12ቱን ከጨረሱ በኋላ በታኅሣስ ወር አጋማሽ 2001 ዓመተ ምሕረት በአመክሮ ተፈቱ። በእስር ቤት በቆዩበት ጊዜ ከከሃዲነት ወይም አምላክ የለሽነት ወደ አማኝነት የተለወጡ ሲሆን ሲፈቱ የመሰከሩትም ይህንኑ ነበር። አንዳንድ ወሬዎች እንደሚናፈሱት ሆነ ግን 12 ጻመት ወሀኒ ያወረዳቸው ሙሰና ብቻ ሳይሆን የፖለቲካ ሽኩቻም ነው ይባላል።
[ለማስተካከል] የውጭ መያያዣ
|
|
|
|---|---|
| ንጉሠ ነገሥት መንግሥት (1934-1966) | መኮንን እንዳልካቸው · አክሊሉ ሀብተ-ወልድ · እንዳልካቸው መኮንን · ሚካኤል እምሩ |
| ደርግ (1966-1979) | (ማዕረጉ ተሠረዘ) |
| የኢት. ሕዝባዊ ዲሞ. ሪፐብሊክ (1979-1983) | ፍቅረ ሥላሴ ወግደረስ · ሃይሉ ይመኑ* · ተስፋዬ ድንካ* |
| የኢት. ፌዴራላዊ ዲሞ. ሪፐብሊክ (1983-አሁን) | ታምራት ላይኔ* · መለስ ዜናዊ |
|
*ተግባራዊ
|
|