ነጋሶ ጊዳዳ
ከውክፔዲያ
| ነጋሶ ጊዳዳ | |
|---|---|
| ፩ኛው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት | |
| ከነሐሴ ፲፮ ቀን ፲፱፻፹፯ እስከ መስከረም ፳፰ ቀን ፲፱፻፺፬ ዓ.ም. | |
| ምክትል ፕሬዝዳንት | መለስ ዜናዊ |
| ተከታይ | ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ |
| የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ከደምቢ ዶሎ | |
| ከ2005 እ.ኤ.አ. ጀምሮ | |
| የተወለዱት | ደምቢ ዶሎ፣ ኢትዮጵያ |
| የፖለቲካ ፓርቲ | ኢህአዴግ |
| ዜግነት | ኢትዮጵያዊ |
| ባለቤት | ሬጂና አቤልት |
የተከበሩ ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ሶሎን ከ፲፱፻፹፯ እስከ ፲፱፻፺፬ ዓ.ም. የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ነበሩ።