ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ

ከውክፔዲያ
(ከንጉሠ ነገሥት የተዛወረ)
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ
ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የመጨረሻው የኢትዮጵያ ንጉሥ
ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የመጨረሻው የኢትዮጵያ ንጉሥ
ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ
ግዛት እስከ መስከረም 121974 እ.ኤ.አ.
ሥርወ-መንግሥት ሰሎሞን
ሀይማኖት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስትና


ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ በውርስ የሚገኝ የኢትዮጵያ የአገዛዝ ሥርዓት ነው። ይህም የቆየው የዘውዳዊው አገዛዝ እስከአለቀበት 1966 ዓ.ም. ነው። ንጉሠ ነገሥቱ የሀገሪቱ ርዕሠ ብሔር እና ርዕሠ መስተዳድር ሁነው ያገለግላሉ። ሥርዓቱ ለንጉሠ ነገሥቱ የህግ አውጭህግ አስፈፃሚ እና ህግ ተርጓሚነትን ስልጣን ይሰጣል። የዚህ ዓይነቱ አገዛዝ ህገ መንግስታዊ ዘውድ ይባላል።

የኔ መሣርያዎች

Variants
Actions
የማውጫ ቁልፎች
ጠቃሚ መሣሪያዎች
በሌሎች ቋንቋዎች