አማራ (ክልል)
ከWikipedia
አማራ (ክልል 3) ከዘጠኙ የኢትዮጵያ ክልሎች አንዱ ነው። ዋና ከተማ ባሕር-ዳር ነው። 156,960 ካሬ ኪ.ሜ. የሚሆን የቦታ ስፋት ሲኖረው የሕዝብ ብዛት ደግሞ (በ1999 እ.ኤ.አ.) 19,120,005 ነው።
በዚሁ ክልል ውስጥ ሰሜን ሸዋ አንዱ የአማራ ክልል እና ባለታሪክ ክልል ሲሆን የአጼ ሚኒሊክ የትውልድ ሀገር ከደብረብርሃን 5 ኪሎሜትር ርቀት አንጎለላ አካባቢ ሲሆን ይህ ክልል በጀግንነት የሚታወቅ ቦታ ነው ከእነሱም ውስጥ ተጉለት ፣ቡልጋ ፣ ምንጃር ፣ ጅሩ ፣መሬ/መርሀቤቴ/ ፣ መንዝ ፣ ይፋት ፣ አንኮበር ፣እና ሌሎችም አሉ። ይሄ ዞን ጀግንነት ብቻ ሳይሆን ደግነትና እንግዳ ተቀባይ ፣ አክባሪ ፣ ሀይማኖተኛ ፣ፈሪሀ እግዚአብሔር በልቡ ውስጥ ያለው ፣ አትንኩኝ ባይ ፣ ጀግና ሕዝብ ነው።
| ኢትዮጵያ |
|
ታሪካዊ ቦታዎች - አክሱም | ላሊበላ | ጎንደር | ነጋሽ | ሐረር | ደብረ-ዳሞ | አዲስ አበባ |