አማርኛ እንግሊዝኛ መዝገበ ቃላት 1833

ከውክፔዲያ
የሚያዩት ገጽ ላይ ወይም እዚህ ላይ [1] በመጫን ማግኘት ይችላሉ

በ1833 ዓ.ም. በቄሱ ቻርለስ ዊሊየም ኢዘንበርግለንደንእንግሊዝ የታተመው የአማርኛእንግሊዝኛ መዝገበ ቃላት ከጎን ይታያል። መጽሐፉ፣ በመጀመሪያ ክፍሉ አማርኛን ወደ እንግሊዝኛ ሲተረጉም በሁለተኛ ክፍሉ መልሶ እንግሊዝኛን ወደ አማርኛ ይተረጉማል።