አርሲ ነገሌ

ከውክፔዲያ

Arsi አርሲ ነገሌኦሮሚያ ክልል፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ ሲሆን በምዕራብ አርሲ ዞንና በአርሲ ነገሌ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ42,054 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 21,120 ወንዶችና 20,934 ሴቶች ይገኙበታል።[1]

በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ41,743 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ7°21′ ሰሜን ኬክሮስ እና 38°42′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው።[2]

ምንጮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  1. ^ ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን Archived ኦገስት 13, 2007 at the Wayback Machine, population.pdf
  2. ^ Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia