አስራት ወልደየስ
ከውክፔዲያ
ፕሮፈሰር አስራት ወልደየስ አዲስ አበባ ተወልደው ድሬዳዋ ያደጉት ሲሆኑ፣ ለመጀመርያ ጊዘ ፕሮፌስናል ስልጠና ያገኙ የመጀመርያው ኢትዮጵያዊ ቀዶ ጠጋኙ ነበሩ። ፕሮፌሰር አስራት ወያኔ ስልጣን በያዘ ጊዜ የወያኔ ተቃዋሚ በመሆን መአሀድ የመላው አማራ ህዝብ ድርጅት መስራችና ዋና ሊቀመንብር በመሆን ታላቅ የወያኔ ተቃዋሚ ሲሆኑ ወያኔም በፍረሀት ወደ እስርቤት ካስገባቸው በሗላ በሰሜን ሸዋ ደብረ ብርሀን ፣ ጅሩ እነዋሪ፣ መንዝ ፣ ተጉለትና ቡልጋ ፣ አውራጃ ውስጥ እንዲሁም በመላው የአማራ ክልል የፕሮፌሰር አስራት ተከታዮች በማለት በጣም ብዙ ሕዝብ ጨፍጭፏል።