አስቴር አወቀ

ከውክፔዲያ
አስቴር አወቀ
አስቴር አወቀ
መረጃ
የተወለዱት 1953 ዓ.ም.
የሥራ ዘመን ከ1960ዎቹ ጀምሮ

አስቴርኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ የሙዚቃ ስራዎችን ከ70ወቹ ጀምራ በማቅረብ ትታወቃለች። አስቴር ከ13 ወደ አዲስ አበባ በመምጣት በወጣትነቷ ሙዚቃን ኮንቲኔንታል ባንድ፣ ሆቴል ዲአፍሪክ ባንድ፣ አይቤክስ ባንድ እና ሸበሌ ባንዶች ጋር የተለያዩ ዝግጅቶችን አቅርባለች። ከእዚያም በዝነኛው አሊ ታንጎ እገዛ ከባንድ ወጥታ በራሷ መዝፈን የጀመረችው አስቴር አወቀ ነጠላ በተለይ ከውብሸት ፍስሃ ጋር በመሆን ነጠላ ዜማዎችን በታንጎ ሙዚቃ ቤት አከፋፋይነት ለሕዝቡ ማድረስ ጀመረች። ዘጠኝ የተለያዩ ካሴቶችን ለአድማጭ ያቀረበችው አስቴር "ሙናዬ" የተሰኘ የመጨረሻ ካሴቷን ካሳተመች በኋላ ወደ አሜሪካ አቀናች።

የህይወት ታሪክ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

አስቴር አወቀ በሶዶ ክስታኔ ምድር በ፲፱፻፶፫ ዓ.ም. ተወለደች ።

የስራ ዝርዝር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

አልበሞች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • ጨረቃ
1.በመልኬ አትውደደኝ
2.ፀባይህ ነው
3.ፍቅር የሚያብበው
4.የሀገሬ ትዝታ
5.ጨረቃ ውበትሽ
6.አያችሁት ወይ
7.ሽር ሽር
8.ጉብል ዓይናማ
9.ፍቅር ነው ሀብታችን 


  • ሙዚቃ
1.ሙዚቃ
2.የሸበሉ ወጣት
3.ሰላምታ
4.ብዙ አለሜ
5.ብርዱ አልተስማማኝም
6.ምነው ባይህ
7.እኔ ቀጥሮ እለኝ
8.ና አካሌ


ሲንግሎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • ትዝታ (2011 እ.ኤ.አ.)
  • የኔታ (2011 እ.ኤ.አ.)

ማጣቀሻወች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]