አበበ አረጋይ

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

ራስ አበበ አረጋይ በንጉሱ ዘመን የጦር ሚኒስቴር እንደነበሩና ፋሽሽት ጣሊያን ሃገራችንን በቅኝ ግዛት ለመያዝ በፈለገች ጊዜ ለ5 ዓመት በአርበኝነት የተዋጉ ጀግና ኢትዮጲያዊ ናቸው። የትውልድ ሀገራቸው ሰሜን ሸዋ ተጉለት ሲሆን ልዩስሙ አጣራ ሚካኤል አካባቢ ነው

የኔ መሣርያዎች

Variants
Actions
የማውጫ ቁልፎች
ጠቃሚ መሣሪያዎች
በሌሎች ቋንቋዎች