ራስ አበበ አረጋይ በንጉሱ ዘመን የጦር ሚኒስቴር እንደነበሩና ፋሽሽት ጣሊያን ሃገራችንን በቅኝ ግዛት ለመያዝ በፈለገች ጊዜ ለ5 ዓመት በአርበኝነት የተዋጉ ጀግና ኢትዮጲያዊ ናቸው። የትውልድ ሀገራቸው ሰሜን ሸዋ ተጉለት ሲሆን ልዩስሙ አጣራ ሚካኤል አካባቢ ነው