አክሱም ዩኒቨርሲቲ

ከውክፔዲያ

አክሱም ዩኒቨርስቲ ኢትዮጵያ ውስጥ በትግራይ ክልል አክሱም ከተማ የሚገኝ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነው። ተቋሙ በ1999ዓ.ም ከተቋቋሙት አዳዲስ ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ ነው።

ታሪክ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ፋኩልቲዎች እና የትምህርት ክፍሎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

የአክሱም ዩንቨርስቲ በ 2006 ዓ.ም. ስድስት ኮሌጆችና ከ 50 በላይ የትምህርት ክፍሎች አሉት::

ካምፓሶች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]