አድዋ

ከWikipedia

ዘልለው ለመሐድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

ዓድዋ'ኢትዮጵያትግራይ ክልል ከተማ ሲሆን በማዕከላዊ ዞንና በዓድዋ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ42,672 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 20,774 ወንዶችና 21,898 ሴቶች ይገኙበታል።[1]

በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ43029 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ14°10′ ሰሜን ኬክሮስ እና 38°54′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው።[2]

[ለማስተካከል] ምንጮች

  1. ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf
  2. Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia


የኔ መሣርያዎች