አጋዘን
ከውክፔዲያ
በሳይንሳዊ ስሙ Tragelaphus buxtoni ተብሎ ሲጠራ ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ የሚገኝ የኒያላ አይነት ነው። ይህን እንስሳ ከሌሎች ኒያላወች ለየት የሚያደርገው በተራራ መኖሩ ነው። በአሁኑ ጊዜ በአለም ላይ 2፣500 ብቻ አጋዘኖች ሲኖሩ የሚኖሩበትም ቦታ በባሌ ተራራወች ነው።
| ጅምር! (ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) |