አጋዘን

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

በሳይንሳዊ ስሙ Tragelaphus buxtoni ተብሎ ሲጠራ ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ የሚገኝ የኒያላ አይነት ነው። ይህን እንስሳ ከሌሎች ኒያላወች ለየት የሚያደርገው በተራራ መኖሩ ነው። በአሁኑ ጊዜ በአለም ላይ 2፣500 ብቻ አጋዘኖች ሲኖሩ የሚኖሩበትም ቦታ በባሌ ተራራወች ነው።

አጋዘን