አፍሮ እስያዊ ቋንቋዎች

ከውክፔዲያ
የአፍሮ እስያዊ ቋንቋዎች ስፋት በአሁኑ ጊዜ

አፍሮ እስያዊ ቋንቋዎች በሰሜን አፍሪቃና በደቡብ ምዕራብ እስያ የሚነገሩ ቋንቋዎች ቤተሰብ ሲሆን 6 ንዑሳውያን ቤተሰቦች አሉት።[1] እነዚህም ጥንታዊ ግብጽኛበርበርኛቻዳዊኩሻዊ (ሐማዊ)፣ ኦሞአዊና ሴማዊ ቋንቋዎች ናቸው።[1] ከእነዚህ ከላይ የተጠቀሱት ውስጥ 3ቱ ማለትም ኩሻዊ (ሐማዊ)፣ ኦሞአዊና ሴማዊ ቋንቋዎች በኢትዮጵያ ውስጥ ይነገራሉ።[1] በዕድሜ ረገድ ግዕዝና ግብጽኛ ጥንታዊ ቋንቋዎች ሲሆኑ፣ በኢትዮጵያ ታሪክ ኩሻዊና ኦሞአዊ መጀመርያ የገቡት፣ ሴማዊ ቋንቋዎች ከእነሱ ቀጥለው ወደ ኢትዮጵያ የገቡ ናቸው።[1]

የአፍሮሲያቲክ ቋንቋዎች ከሰሜን ምስራቅ አፍሪካ ተበታተኑ፣ ነገር ግን የመጨረሻው መነሻቸው ከ15,000 ዓመታት በፊት ከምዕራብ እስያ ወደ አፍሪካ በመጣው የፓሊዮሊቲክ የፍልሰት ማዕበል ውስጥ ሲሆን ሁለቱንም “የምእራብ ዩራሺያን የዘር ግንድ” እና ፕሮቶ-አፍሮሲያቲክን አስተዋውቋል።[2][3][4][5]

ደግሞ ይዩ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ማጣቀሻዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  1. ^ ዶ/ር አንበሴ ተፈራ፣ «የኢትዮጵያ ብሔረሰቦችና ቋንቋዎቻቸው አጭር ቅኝት Archived ጁን 17, 2012 at the Wayback Machine»
  2. ^ https://www.researchgate.net/publication/332735884_What_is_Africa_A_Human_Perspective_part_of_Modern_Human_Origins_and_Dispersal_edited_by_Yonatan_Sahle_Hugo_Reyes-Centeno_Christian_Bentz
  3. ^ https://journals.plos.org/plosgenetics/article?id=10.1371/journal.pgen.1004393
  4. ^ https://www.journals.uchicago.edu/doi/pdf/10.1086/204702
  5. ^ https://brill.com/display/book/9789004500228/BP000019.xml