የኢትዮጵያና የጅቡቲ የምድር ባቡር ድርጅት
ከውክፔዲያ
(ከኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር ድርጅት የተዛወረ)
ኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር ድርጅት, ድሬዳዋ
የኢትዮጵያና የጅቡቲ ምድር ባቡር ድርጅት (የቀድሞው ፍራንኮ-ኢትዮጵያ ምድር ባቡር ድርጅት) አንድ የ784 ኪ.ሜ ርዝመት አንድ በቸኛ መስመር ያለው ሲሆን ይህ መስመር የኢትዮጵያን ዋና ከተማ አዲስ አበባንና ጅቡቲ ከተማን የሚያያይዝ ነው። ከሐያ ዓመታት አድካሚ ስራ በኋላ በ1911 ተሰርቶ ተመርቋል።
የውጭ መያያዣዎች [ለማስተካከል]
- በሪቻርድ ፓንክረስት የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር ታሪክ (እንግሊዝኛ)
| ጅምር! (ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) |