እምቧይ

ከውክፔዲያ
እምቧይ

እምቧይ (Solanum incanum) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።

የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ቊጥቋጣም ዕጽ አንድ ሜትር ይደርሳል።

ይህ ተክል ባጠቃላይ መርዛም ሲሆን፣ በማስለመድ በኩል የባዚንጀን (Solanum melongena) አያት ሆነ።

አስተዳደግ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

በኢትዮጵያ ግዛት በሰፊው የተስፋፋ ነው። ባጠቃላይ በተፈጀ መስክ ወይም መንገድ ዳር በጣም ተራ ነው።

የተክሉ ጥቅም[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ድቡልቡል ፍሬዎቹ ደማቅ ብርቱካን ሲሆኑ ልጆች ለመቅሰም ይፈተናሉ፤ ስለዚህ በልጆች መመረዝ ይደርስባቸዋል። ጥርሱም በዘለቄታ የተበለዘ፣ የተጎዳ ይሆንባቸዋል።

ከሽንት ጋር በመቃላቀል ፍሬው በቆዳ ፋቂ ፍብሪካ ውስጥ፣ ወይም ጨብጡ ለማከም ተጠቅሟል።[1]

ሥሩም ለአሚባ በሽታ ወይም ለእባብ ነከስ ይኘካል።[2]

  1. ^ አማረ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE Archived ጁላይ 31, 2017 at the Wayback Machine March 1976 እ.ኤ.አ.
  2. ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች