እነማይ

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
እነማይ
Bichena Cholemit Mariam.jpg
ብቸና ጮለሚት ማርያም
አገር ኢትዮጵያ
ክፍለ ሐገር ጎጃም
የሕዝብ ቁጥር 168,324
እነማይ is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
እነማይ
እነማይ፣ ኢትዮጵያ

ኬክሮስና ኬንትሮስ
10°10′ ሰሜን ኬክሮስ እና 38°05′ ምሥራቅ ኬንትሮስ

እነማይምስራቅ ጎጃም የሚገኝ ወረዳ ነው። የዚህ ወረዳ አስተዳደር ማዕከል ብቸና ሲሆን ዲማ እና የተመን የተባሉ ሌሎች ከተሞች ታዋቂ ናቸው።

ተፈጥሯዊ ታሪክ [ለማስተካከል]

እስከ 1920ዎቹ ድረስ የዚህ ወረዳ አንድ-አራተኛ ክፍል በዛፎች የተሸፈነ ነበር። በዚህ ወረዳ የሚገኙ ወንዞች ብዙ ግዜ የሚፈሰው ሙጋ ወንዝና በክረምት ወራት እሚፈሰው የጉድፍን ናቸው[1]። ሌላ ታዋቂ ተፈጥሮአዊ ቅርስ ቢኖር ወልደ በሬ የተሰኘው የኖራ ዋሻ ሲሆን በጣሊያን ወረራ ዘመን አርበኞች የሚጠለሉበት ነበር[2]


የእነማይ ወረዳ አቀማመጥ
[[]] እናርጅ እናውጋ ~  км. [[ ]]
ደባይ ጠላትገን
~  км.
እናርጅ እናውጋ
ሸበል በረንታ ~  км.
[[]] ~  км. ደጀን ~  км. [[]]


ማጣቀሻ [ለማስተካከል]

  1. ^ "Ethiopian Village Studies: Yetmen", Centre for the Study of African Economies (accessed 5 July 2009)
  2. ^ "Stalagmite sampling results table", Ethiopian Venture, First phase: Climate Reconstruction (accessed 16 May 2009)