እነማይ
ከውክፔዲያ
| እነማይ | |
| ብቸና ጮለሚት ማርያም | |
| አገር | ኢትዮጵያ |
| ክፍለ ሐገር | ጎጃም |
| የሕዝብ ቁጥር | 168,324 |
እነማይ በምስራቅ ጎጃም የሚገኝ ወረዳ ነው። የዚህ ወረዳ አስተዳደር ማዕከል ብቸና ሲሆን ዲማ እና የተመን የተባሉ ሌሎች ከተሞች ታዋቂ ናቸው።
ተፈጥሯዊ ታሪክ [ለማስተካከል]
እስከ 1920ዎቹ ድረስ የዚህ ወረዳ አንድ-አራተኛ ክፍል በዛፎች የተሸፈነ ነበር። በዚህ ወረዳ የሚገኙ ወንዞች ብዙ ግዜ የሚፈሰው ሙጋ ወንዝና በክረምት ወራት እሚፈሰው የጉድፍን ናቸው[1]። ሌላ ታዋቂ ተፈጥሮአዊ ቅርስ ቢኖር ወልደ በሬ የተሰኘው የኖራ ዋሻ ሲሆን በጣሊያን ወረራ ዘመን አርበኞች የሚጠለሉበት ነበር[2]።
| የእነማይ ወረዳ አቀማመጥ | |||||||||
|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|
| [[]] | እናርጅ እናውጋ ~ км. | [[ ]] | |||||||
| ደባይ ጠላትገን ~ км. |
ሸበል በረንታ ~ км. | ||||||||
| [[]] ~ км. | ደጀን ~ км. | [[]] | |||||||
ማጣቀሻ [ለማስተካከል]
- ^ "Ethiopian Village Studies: Yetmen", Centre for the Study of African Economies (accessed 5 July 2009)
- ^ "Stalagmite sampling results table", Ethiopian Venture, First phase: Climate Reconstruction (accessed 16 May 2009)