እንቆቆ

ከውክፔዲያ

እንቆቆ በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል የሚበቅል ተክል ሲሆን ቀይ ፍሬወችን ያበቅላል። ምንም እንኳ ሳይበስል ሲበላ ቢኮመጥጥም፣ ሲበስል ግን ለዛ ያለው በጣም ያልኮመጠጠ በጣምም ያልጣፈጠ ጣዕም አለው። እንቆቆ ለኮሶ በሽታ አይነተኛ መድሃኒት ነው። [1]

  1. ^ RICHARD PANKHURST The Traditional Taenicides of Ethiopia J Hist Med Allied Sci 1969 XXIV: 323-334.

የእንቆቆ ተጨማሪ ጥቅም[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ለእንቆቆ ተስማሚ የሆነ አየር ጠባይና መሬት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]