ኦሮምኛ
ከውክፔዲያ
ኦሮሚኛ ወይም አፋን ኦሮሞ በአፍሪካ ደረጃ ከአረብኛ እና ሃውሳ ቀጥሎ በብዛት የሚነገር ቋንቋ ነው። 263,000 የሚደርሱ ተናጋሪዎች በ ጎረቤት ሃገሮች ሶማሊያ እና ኬኒያ እንዳሉ ታውቋል። በአጠቃላይ ከ 25 ሚሊዮን በላይ ተናጋሪዎች በ ኢትዮጲያ እና በኬኒያ ይገኛሉ። ቋንቋውን ለመጻፍ የሚጠቀመው የላቲን ፊደል ነው።
| ኢትዮጵያ |
|
ታሪካዊ ቦታዎች - አክሱም | ላሊበላ | ጎንደር | ነጋሽ | ሐረር | ደብረ-ዳሞ | አዲስ አበባ |