ኦታዋ

ከWikipedia

ዘልለው ለመሐድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

ኦታዋ (እንግሊዝኛOttawa) የካናዳ ዋና ከተማ ነው።

ሻቶ ሎሪዬ ተብሎ የሚታወቀው ቦታ
ሻቶ ሎሪዬ ተብሎ የሚታወቀው ቦታ

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 812,129 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 45°25′ ሰሜን ኬክሮስ እና 75°43′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

የተመሠረተው በ1818 ዓ.ም. ሲሆን በ1847 ዓ.ም. ስሙ ከባይታውን ወደ ኦታዋ ተቀየረ። በ1850 ዓ.ም. ዋና ከተማ ሆነ።

የኔ መሣርያዎች