ኦታዋ (እንግሊዝኛ፦Ottawa) የካናዳ ዋና ከተማ ነው።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 812,129 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 45°25′ ሰሜን ኬክሮስ እና 75°43′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
የተመሠረተው በ1818 ዓ.ም. ሲሆን በ1847 ዓ.ም. ስሙ ከባይታውን ወደ ኦታዋ ተቀየረ። በ1850 ዓ.ም. ዋና ከተማ ሆነ።