ኮንሶ

ከውክፔዲያ

ኮንሶ በኢትዮጵያ ደቡባዊ ምዕራብ ክፍል የሚኖር ብሔር ነው።

ቋንቋ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ኮንሶ በኢትዮጵያ ራቅ ካለዉ ደቡባዊ ምዕራብ ክፍል የሚኖር ብሔር መጠሪያ ሲሆን ቋንቋቸዉ ኮንሶኛ (አፋ ኾንሶ) ተብሎ ይጠራል። ኮንስኛ ቋንቋ የምሥራቃዊ ኩሽትክ የቋንቋ ቤተሰብ ሥር የሚመደብ ሲሆን በተዋረድ አፍሮ-እስያዊ ከሚባል ዋና የቋንቋ መደብ ሥር ይካተታል።[1]

ሕዝብ ቁጥር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

በ2007 እ.አ.አ በተደረገዉ የህዝብና ቤት ቆጠራ የኮንሶ ህዝብ ብዛት 235,087 መሆኑን የማዕከላዊ የስታትስቲክስ ኤጄንሲ መረጃ ያመለክታል::[2]

መልክዓ ምድር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ታሪክ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ታዋቂ ሰዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ማመዛገቢያ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  1. ^ "The Konso of Ethiopia". Archived from the original on 2015-03-19. በ2014-04-02 የተወሰደ.
  2. ^ CSA, Ethiopia 2007 census report: http://www.csa.gov.et/images/documents/pdf_files/regional/SNNPR1.pdf