ኮንሶ
ኮንሶ በኢትዮጵያ ደቡባዊ ምዕራብ ክፍል የሚኖር ብሔር ነው።
ቋንቋ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ኮንሶ በኢትዮጵያ ራቅ ካለዉ ደቡባዊ ምዕራብ ክፍል የሚኖር ብሔር መጠሪያ ሲሆን ቋንቋቸዉ ኮንሶኛ (አፋ ኾንሶ) ተብሎ ይጠራል። ኮንስኛ ቋንቋ የምሥራቃዊ ኩሽትክ የቋንቋ ቤተሰብ ሥር የሚመደብ ሲሆን በተዋረድ አፍሮ-እስያዊ ከሚባል ዋና የቋንቋ መደብ ሥር ይካተታል።[1]
ሕዝብ ቁጥር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
በ2007 እ.አ.አ በተደረገዉ የህዝብና ቤት ቆጠራ የኮንሶ ህዝብ ብዛት 235,087 መሆኑን የማዕከላዊ የስታትስቲክስ ኤጄንሲ መረጃ ያመለክታል::[2]
መልክዓ ምድር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ታሪክ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ታዋቂ ሰዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ማመዛገቢያ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
- ^ "The Konso of Ethiopia". Archived from the original on 2015-03-19. በ2014-04-02 የተወሰደ.
- ^ CSA, Ethiopia 2007 census report: http://www.csa.gov.et/images/documents/pdf_files/regional/SNNPR1.pdf