ወሎ

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

ወሎ በስሜን-ምሥራቅ ኢትዮጵያ የተገኘ አውራጃና ጠቅላይ ግዛት ነበረ። ዋና ከተማው ደሴ ነበረ።

በዚህ አውራጃ በ17ኛው ክፍለ ዘመን ስለ ሰፈረው ስለ ወሎ ኦሮሞ ነገድ ተሰየመ። የቀድሞ ስሙ ላኮመልዛ ይባላል።

ጣልያን ጦርነት ቀጥሎ በ1933 ዓ.ም. አምሐራ ሳዩንትአዛቦላስታራያዋግ እና የጁ ግዛቶች ወደ ወሎ ተጨመሩ።

1987 ዓ.ም. ሕገ መንግሥት መሠረት፣ ወሎ በአፋር ክልልትግራይ ክልል፣ እና አማራ ክልል ተካፈለ።