ወሎ
ከውክፔዲያ
ወሎ በስሜን-ምሥራቅ ኢትዮጵያ የተገኘ አውራጃና ጠቅላይ ግዛት ነበረ። ዋና ከተማው ደሴ ነበረ።
በዚህ አውራጃ በ17ኛው ክፍለ ዘመን ስለ ሰፈረው ስለ ወሎ ኦሮሞ ነገድ ተሰየመ። የቀድሞ ስሙ ላኮመልዛ ይባላል።
ከጣልያን ጦርነት ቀጥሎ በ1933 ዓ.ም. አምሐራ ሳዩንት፣ አዛቦ፣ ላስታ፣ ራያ፣ ዋግ እና የጁ ግዛቶች ወደ ወሎ ተጨመሩ።
በ1987 ዓ.ም. ሕገ መንግሥት መሠረት፣ ወሎ በአፋር ክልል፣ ትግራይ ክልል፣ እና አማራ ክልል ተካፈለ።
| ጅምር! (ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) |