ውክፔዲያ:ወቅታዊ ጉዳዮች

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

ማውጫ

[ለማስተካከል] ኢትዮጵያ

[ለማስተካከል] ሌሎች የዜና ምንጮች

  • [1]
  • ኢትዮዜና ወቅታዊ የሆኑ ዜናዎችን በአማርኛ ከአገር በቀል ጋዜጦች አውጣጥቶ ያቀርባል።
  • CyberEthiopia ወቅታዊ የሆኑ ዜናዎችን በአማርኛ ና በእንግሊዝኛ፣ ከሌሎችም ኢትዮጵያ ነክ ከሆኑ የዜና ድረ ገፆች ያገናኛል
  • ethioindex ወቅታዊ የሆኑ ዜናዎችን በአማርኛ ና በእንግሊዝኛ፣ ከሌሎችም ኢትዮጵያ ነክ ከሆኑ የዜና ድረ ገፆች ያገናኛል


  • ቁጥራቸው እጅግ ከበዛ ምንጮች የተሰባሰበ የአለም ወሬ ደግሞ ከጉግል ዜና ላይ ስለ ኢትዮጵያ ማግኘት ይቻላል።

[ለማስተካከል] መስከረም 19 ቀን 2000

[ለማስተካከል] መስከረም 19 ቀን 1999

[ለማስተካከል] መስከረም 18 ቀን 1999

  • ኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር ድርጅትአዲስ አበባ እስከ ጅቡቲ ከተዘረጋው የሃዲድ መስመር መካከል የተበላሸውን ለመጠገን የሚያስችል ክ40 ሚሊዩን ዩሮ በላይ የገንዘብ ድጋፍ ከአውሮፓ ህብረት አገኘ።
  • ኢትዮጵያና በኢጣሊያን የጉምሩክ መስሪያ ቤቶች መካከል የጉምሩክ ደንቦች ላይ የሚፈጸሙ ጥፋቶችን ለመቆጣጠር፤ አስቀድሞ ለመከላከልና ምርመራ በጋራ ለማካሄድ የሚያስችል የሁለትዮሽ የጋራ አስተዳደራዊ የትብበር ስምምነት በአቶ ቦጋለ ነጋሽና በሚስተር ማርዮ አንድሪያ ጊያና መካከል ተፈረመ።
  • የጃፓን መንግሥት የጤናና የትምህርት አገልግሎትን ለማሻሻል ከ355 ሺህ የአሜሪካን ዶላር በላይ እርዳታ ሰጠ።
  • በኢትዮጵያና በግሪክ መንግስታት መካከል በባህል፣በትምህርትና ተያያዥ በሆኑ ዘርፎች ትብብር ለማድረግ ለሶስት ዓመታት የሚቆይ ስምምነት ተፈረመ፡፡

[ለማስተካከል] መስከረም 17 ቀን 1999

[ለማስተካከል] መስከረም 14 ቀን 1999

[ለማስተካከል] መስከረም 13 ቀን 1999

  • የህውሐት ማእከላዊ ኮሚቴ አቶ መለስ ዜናዊ የድርጅቱ ሊቀ መንበር ሆነው እንዲያገለግሉ በድጋሚ መረጠ፡፡
  • በቻይና ሻንጋይ ውስጥ በተደረገ የሴቶች የአምስት ሺህ ሜትር ሩጫ ውድድር ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ከ1ኛ እስክ 4ኛ ተከታትለው በመግባት አሸነፉ።

"የተለያዩ እምነት ተከታዮች ማህበር" የተሰኘ መንግሥታዊ ያልሆነ ተቋም ኢትዮጵያዊው ፕሮፌሰር ሕዝቂያስ አሰፋን በተለያዩ የአለም ክፍሎች ለሠላም መስፈን ባደረጉት አስተዋጽኦ የዓመቱን የሠላም ሽልማት ሰጣቸው።

[ለማስተካከል] መስከረም 12 ቀን 1999

  • የኢትዮጵያ የኤሌትሪክ ኅይል ኮርፖሬችን ኦቨርሲስ ኢንፍራስትራክቸር አሊያንስ ከተባለ ሕንዳዊ የግል ድርጅት ጋር የኤሌትሪክ ቁሳቁስ ለማቅረብ የ65 ሚሊዮን ብር ኮንትራት ተፈራረሙ።

[ለማስተካከል] ሐምሌ 30 ቀን 1998

  • ደጫቱ ወንዝ ጎርፍ ከ200 በላይ የሆኑ ስዎችን ሕይወት አጥፋ።

[ለማስተካከል] ታኅሣሥ 12 ቀን 1998

[ለማስተካከል] አፍሪካ

[ለማስተካከል] መስከረም 24 ቀን 1999

[ለማስተካከል] ዓለም

[ለማስተካከል] ታኅሣሥ 28 ቀን 2003 ዓ.ም.

[ለማስተካከል] ጥቅምት 5 ቀን 2000 ዓ.ም

[ለማስተካከል] ጥቅምት 5 ቀን 2000 ዓ.ም

[ለማስተካከል] ጥቅምት 4 ቀን 2000 ዓ.ም

  • ባሳለፍነው ጥቅምት 4 ቀን 2000 ዓ.ም በሶማሌ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ ከተማ ውስጥ የአልሻባብ አሸባሪ ቡድን በኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ላይና በሱማሌ የሽግግር መንግስት ወታደሮች ላይ በሰነዘረው ጥቃት 20 የኢትዮጵያ ወታደሮችና 11 ንጹሃን ዜጎች ተገድለዋል።

[ለማስተካከል] የካቲት 9 ቀን 2000

[ለማስተካከል] ታህሳስ 17 ቀን 1999

[ለማስተካከል] ጥቅምት 14 ቀን 1999

[ለማስተካከል] ጥቅምት 10 ቀን 1999

  • ተመድ አካባቢ ጥብቅና ድርጅት ዘንድ፥ በባሕር ከሚኖሩ ሕይወት ያላቸው ፍጥረቶች የሞቱበት ክልል ሲሶው ባለፉት 2 አመት ተጨመረ።

[ለማስተካከል] መስከረም 29 ቀን 1999

ሁን ጁዋ በሚባለው ምስራቃዊ የሃገሪቱ ክፍል ውስጥ የተደረገው ይህ ሙከራ ውጤታማ እንዳልነበር አንዳንድ መረጃዎች ያስረዳሉ። / ምንጭ፣ AFP /

[ለማስተካከል] መስከረም 26 ቀን 1999

[ለማስተካከል] ሌሎች የዜና ምንጮች

  • ኢትዮዜና ወቅታዊ የሆኑ ዜናዎችን በአማርኛ ከአገር በቀል ጋዜጦች አውጣጥቶ ያቀርባል።
  • CyberEthiopia ወቅታዊ የሆኑ ዜናዎችን በአማርኛ ና በእንግሊዝኛ፣ ከሌሎችም ኢትዮጵያ ነክ ከሆኑ የዜና ድረ ገፆች ያገናኛል
  • ethioindex ወቅታዊ የሆኑ ዜናዎችን በአማርኛ ና በእንግሊዝኛ፣ ከሌሎችም ኢትዮጵያ ነክ ከሆኑ የዜና ድረ ገፆች ያገናኛል
  • ኢሲቲቪ የአማርኛ ቴቪ በአሜሪካን ወቅታዊ የሆኑ ዜናዎችን በአማርኛ እና በእንግሊዝኛ፣ ከሌሎችም ኢትዮጵያ ነክ ከሆኑ የዜና ድረ ገፆች ያገናኛል በተጨማሪ ቪዲዮና ፎቶ ይመለከታሉ። http://www.ectv.org
  • ቁጥራቸው እጅግ ከበዛ ምንጮች የተሰባሰበ የአለም ወሬ ደግሞ ከጉግል ዜና ላይ ስለ ኢትዮጵያ ማግኘት ይቻላል።

የኔ መሣርያዎች

Variants
Actions
የማውጫ ቁልፎች
ጠቃሚ መሣሪያዎች