ዓፄ ቴዎድሮስ

ከWikipedia

ዘልለው ለመሐድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

አፄ ቴዎድሮስ (1810 - 1860 ዓ.ም. የኖሩ) ከ1847 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ መሞታችው ድረስ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ። ለዘመነ መሳፍንት ማብቃትና ለኢትዮጵያ አንድነት የታገሉ ታላቅ መሪ ሲሆኑ በአገራቸው የስልጣኔ ጮራ አንዲፈነትቅም ጥረት አድርገውል።

የኔ መሣርያዎች