ዛምቢያ (የኢሲን ንጉሥ)

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

ዛምቢያ ከ1749 እስከ 1747 ዓክልበ. ድረስ የኢሲን ንጉሥ ነበረ። በሱመር ነገሥታት ዝርዝር መሠረት ለ3 አመት ብቻ ነገሠ። ከተገኙትም የአመት ስሞች የተነሣ ከ2 ወይም 3 አመት በላይ እንዳልነገሠ ይመስላል። ዛምቢያ ኤንሊል-ባኒን ተከተለው። በመጨረሻው አመት (1747 ዓክልበ.)፣ የተፎካካሪውን ከተማ ላርሳን ሃይል ለመቃወም ዛምቢያ ከባቢሎንኤላምካዛሉ ጋር ተባበረ፤ የላርሳ ንጉሥ ሲን-ኢቂሻም ግን ድል አደረጋቸው። ከዚያ በኋላ ኢተር-ፒሻ ዛምቢያን በኢሲን ተከተለው።