የሰለሞን ደሴቶች እግር ኳስ ፌዴሬሽን

ከውክፔዲያ

የሰለሞን ደሴቶች እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሰለሞን ደሴቶች እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ፌዴሬሽኑ የተመሠረተው በ1978 እ.ኤ.አ. ሲሆን የሰለሞን ደሴቶች ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል።