የቪዛ መስፈርቶች ለኢትዮጵያ ዜጎች

ከውክፔዲያ

የቪዛ መስፈርቶች ለኢትዮጵያ ዜጎች በየአገሩ ይለያያሉ። የኢትዮጵያ ዜጎች ወደ ብዙዎቹ አገራት ለመግባት፣ አስቀድሞ ከዚያው አገር ኤምባሲ ወይም ቆንስላፓስፖርት ውስጥ የቪዛ (መግቢያ ፈቃድ) ማሕተም ማግኘት አስፈላጊነት ነው። ሆኖም አንዳንድ አገር ያለ ምንም ቪዛ ሂደት ኢትዮጵያውያን ለተወሰነ ጊዜ እንዲጎብኙ ይፈቅዳል፣ እንዲሁም አንዳንድ አገር ኢትዮጵያውያን እዚያ በደረሱበት ጊዜ የመግቢያ ፈቃድ ይሰጣል። (ቪሳ ባያስፈልግም ፓስፖርት ለዜግነት ማስረጃ ሰነድ አይነተኛ ነው።)

(ማስታወሻ - መስፈርቶቹ እንደ መንግሥታት በቶሎ ሊቀየሩ ይቻላል።)

ያለ ቪሳ መግባት የፈቀዱ አገራት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ጥገኛ አገራት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ሰፊ ዕውቅና የሌላቸው ግዛቶች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • ስሜን ቆጵሮስ - ያለ ቪሳ መጎብኘት ለኢትዮጵያውያን ይፈቀዳል።
  • ፍልስጤም - " " " " ፤ (በመርከብ መድረስ ግን አይፈቀድም)
  • ትራንስኒስትሪያ - " " " " ፣ (ሆኖም በትራንስኒስትሪያ ከ24 ሰአት በላይ ለመቆየት ምዝገባ ያስፈልጋል።)
  • ደቡብ ኦሤትያ - " " " " (የሩስያ ቪሳ እና ፫ ቀን ቅድሚያ ማስታወቂያ ግን ያስፈልጋሉ)

ኢትዮጵያውያን በደረሱበት ጊዜ የጉብኝት ቪሳ የሚሰጡ አገራት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

እነዚህን አገራት ከመግባት በፊት ቪሳ ማግኘት አስፈላጊ አይደለም። ሌሎች አገራት ሁሉ ግን ከመግባት አስቀድሞ ቪሳ ማግኘት አስፈላጊነት ነው።

ጥገኛ አገራት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

እነዚህን ጥገኛ አገራት ከመግባት በፊት ለኢትዮጵያውያን ዜጎች ቪሳ ማግኘት አስፈላጊ አይደለም።

ሰፊ ዕውቅና የሌላቸው አገራት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • ሶማሊላንድ (የ30 ቀን ጉብኝት ቪሳ በደረሱበት ጊዜ ለ30 አሜሪካዊ ዶላር ይሠጣል።)

በኢንተርኔት ላይ ቪዛ የሚስጡ አገራት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

Awustralia]]vbfb

ጥገኛ አገራት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

v

የኢትዮጵያ ዜጎች የማይፈቅዱ አገራት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

(አዘርባይጃን - የአርጻኽ (ናጎርኖ-ካራባኽ) ቪዛ ቢኖር ኖሮ ለማንም ሰው መግባት ለዘላለም ይከለክላል።)