የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

ኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ

Flag of Ethiopia.svg
ምጥጥን 1፡2
የተፈጠረበት ዓመት ጥር ፳፰ ቀን ፲፱፻፹፰ ዓ.ም.
የቀለም ድርድር ወደ ጎን የተሰመሩ፤ ከላይ ወደ ታች አረንጓዴ
ቢጫ እና
ቀይ


ኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ አረንጓዴ፤ ቢጫና ቀይ ሦስት ቀለማት ናቸው። ምሳሌያቸውም አረንጓዴው ተስፋ፣ ልምላሜና ሀብት፤ ብጫው ሃይማኖት፣ አበባና ፍሬ፤ ቀዩ ፍቅር፣ መሥዋዕትነትና ጀግንነት ነው።

ታሪክ [ለማስተካከል]

የኢትዮጵያ ስንደቅ ዓላማ ኣረንጓዴ ቢጫና ቀይ ነው። ኣረንጓድዌውም ደማቅ ሲሆን ኣንዳንድ ገዥዎች ሌሎች ነገሮች በተለይ መካክሉ ላይ ጨማምረውበታል።

የውጭ መያያዣዎች [ለማስተካከል]

ይዩ [ለማስተካከል]