የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ
ከውክፔዲያ
| ምጥጥን | 1፡2 |
| የተፈጠረበት ዓመት | ጥር ፳፰ ቀን ፲፱፻፹፰ ዓ.ም. |
| የቀለም ድርድር | ወደ ጎን የተሰመሩ፤ ከላይ ወደ ታች አረንጓዴ ቢጫ እና ቀይ |
የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ አረንጓዴ፤ ቢጫና ቀይ ሦስት ቀለማት ናቸው። ምሳሌያቸውም አረንጓዴው ተስፋ፣ ልምላሜና ሀብት፤ ብጫው ሃይማኖት፣ አበባና ፍሬ፤ ቀዩ ፍቅር፣ መሥዋዕትነትና ጀግንነት ነው።
ታሪክ [ለማስተካከል]
የኢትዮጵያ ስንደቅ ዓላማ ኣረንጓዴ ቢጫና ቀይ ነው። ኣረንጓድዌውም ደማቅ ሲሆን ኣንዳንድ ገዥዎች ሌሎች ነገሮች በተለይ መካክሉ ላይ ጨማምረውበታል።
-
The flag with the Lion of Judah (1897-1975). It remains popular with the Rastafari movement and people loyal to Haile Selassie.
-
The official flag under the Derg (1975-1987), essentially the Imperial flag without the lion. It was seen more than the state flag.
-
The flag of People's Democratic Republic of Ethiopia (1987-1991) introduced the current ratio of 1:2.
-
The flag from 1991 to 1996. It is the same as the 1975-1987 official flag, except for the ratio. It is still widely seen today.[ዋቢ መጻሕፍት ያስፈልገዋል]
የውጭ መያያዣዎች [ለማስተካከል]
ይዩ [ለማስተካከል]
| ጅምር! (ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) |