የኢትዮጵያ ቡና
ከውክፔዲያ
| ሙሉ ስም | የኢትዮጵያ ቡና የእግር ኳስ ክለብ |
| ምሥረታ | 1976 እ.ኤ.አ. |
| ስታዲየም | አዲስ አበባ ስታዲየም |
| ሊቀመንበር | አብዱሪዛቅ ሸሪፍ |
| ሊግ | የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ |
| ድረ ገጽ | [1] |
የኢትዮጵያ ቡና የእግር ኳስ ክለብ በአዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ ይገኛል። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አባል ሲሆን ዋና ስታዲየሙ አዲስ አበባ ስታዲየም ነው።
