የኤል ሳልቫዶር እግር ኳስ ፌዴሬሽን

ከውክፔዲያ

የኤል ሳልቫዶር እግር ኳስ ፌዴሬሽን (እስፓንኛFederación Salvadoreña de Fútbol ወይም FESFUT) የኤል ሳልቫዶር እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ፌዴሬሽኑ የኤል ሳልቫዶር ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና ሦስት የአገር ውስጥ የክለብ ውድድሮችን ያዘጋጃል። የተመሠረተው በ1935 እ.ኤ.አ. ሲሆን በ1938 እ.ኤ.አ. የፊፋ አባል ሆኗል።