የ1966 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ
ከውክፔዲያ
|
የ1966 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ |
|
|---|---|
|
ይፋዊ ምልክት
|
|
| የውድድሩ ዝርዝር | |
| አስተናጋጅ | |
| ቀናት | ከሐምሌ ፬ እስከ ሐምሌ ፳፫ ቀን |
| ቡድኖች | ፲፮ (ከ፭ ኮንፌዴሬሽኖች) |
| ቦታ(ዎች) | ፰ ስታዲየሞች (በ፯ ከተማዎች) |
| ውጤት | |
| አሸናፊ | |
| ሁለተኛ | |
| ሦስተኛ | |
| አራተኛ | |
| እስታቲስቲክስ | |
| የጨዋታዎች ብዛት | ፴፪ |
| የጎሎች ብዛት | ፹፱ |
| የተመልካች ቁጥር | 1,635,000 |
| ኮከብ ግብ አግቢ(ዎች) | ፱ ጎሎች |
| ← |
|
የ1966 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፰ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሐምሌ ፬ እስከ ሐምሌ ፳፫ ቀን ፲፱፻፶፰ ዓ.ም. በእንግሊዝ ተካሄዷል። እንግሊዝ ምዕራብ ጀርመንን ፬ ለ ፪ በፍፃሜው ጨዋታ በመርታት ለመጀመሪያ ጊዜ ዋንጫውን ወስዷል።
