የ1990 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ

ከውክፔዲያ

የ1990 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ

ይፋዊ ምልክት
ይፋዊ ምልክት
ይፋዊ ምልክት
የውድድሩ ዝርዝር
አስተናጋጅ  ኢጣልያ
ቀናት ከሰኔ ፩ እስከ ሐምሌ ፩ ቀን
ቡድኖች ፳፬ (ከ፭ ኮንፌዴሬሽኖች)
ቦታ(ዎች) ፲፪ ስታዲየሞች (በ፲፪ ከተማዎች)
ውጤት
አሸናፊ  ምዕራብ ጀርመን (፫ኛው ድል)
ሁለተኛ  አርጀንቲና
ሦስተኛ  ኢጣልያ
አራተኛ  እንግሊዝ
እስታቲስቲክስ
የጨዋታዎች ብዛት ፶፪
የጎሎች ብዛት ፻፲፭
የተመልካች ቁጥር 2,516,348
ኮከብ ግብ አግቢ(ዎች) ኢጣልያ ሳልቫቶሬ ሺላቺ
፮ ጎሎች
ኮከብ ተጫዋች ኢጣልያ ሳልቫቶሬ ሺላቺ
ሜክሲኮ 1986 እ.ኤ.አ. አሜሪካ 1994 እ.ኤ.አ.

የ1990 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፲፬ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከኔ ፩ እስከ ሐምሌ ፩ ቀን ፲፱፻፹፪ ዓ.ም. በጣሊያን ተካሄዷል። ፻፲፮ ሀገራትን የሚወክሉ ቡድኖች በማጣሪያው የተወዳደሩ ሲሆን ፳፪ ሀገራት ማጣሪያውን አልፈው ከአለፈው የዓለም ዋንጫ አሸናፊው አርጀንቲና እና ከአስተናጋጁ ጣሊያን ጋር ለዋንጫው ተወዳድረዋል። የውድድሩ ይፋዊ ኳስ አዲዳስ ኤትሩስኮ ዩኒኮ ነበር።

ምዕራብ ጀርመን አርጀንቲናን ፩ ለ ዜሮ በመርታት ዋንጫውን ሲወስድ ጣሊያን ደግሞ እንግሊዝን ፪ ለ ፩ በማሸነፍ ሦስተኛ ደረጃን ይዞ ጨርሷል።